#SUDAN

በሱዳን ያሉ ኢትዮጵያዊያን ከግጭት አከባቢዎች እንዲርቁና ከእንቅስቃሴ እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ ተለለፈ።

ካርቱምን ጨምሮ በተለያዩ የሱዳን ግዛቶች ግጭት ተፈጥሯል።

ከተፈጠረው ግጭት ጋር በተያያዘ ሊያጋጥም ከሚችል አደጋ እራስን መጠበቅ አስፈላጊ በመሆኑ ኢትዮጵያውያን ከግጭት አካባቢዎች በመራቅና ከእንቅስቃሴ በመቆጠብ እራሳቸውን ከአደጋ እንዲጠብቁ በካርቱም የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አሳስቧል።

@tikvahethiopia