#Afar

15ኛው የአፋር ሱልጣን በዓለሲመት ሰኞ ይከናወናል።

የፊታችን ሰኞ መጋቢት 4 ቀን 2015 ዓ.ም ሱልጣን አህመድ አሊሚራሕ  15ተኛው የአፋር ሱልጣን በመሆን  በዓለሲመታቸው እንደሚከናወን የአፋር ማስ ሚዲያ ኤጀንሲ ዘግቧል።

ለዚሁ በዓለሲመት ሱልጣን አህመድ አሊሚራህ ዛሬ አዲስ አበባ  ገብተዋል። አዲስ አበባ ሲገቡ ከፍተኛ  አመራሮች ተገኝተው  አቀባበል አድርገውላቸዋል።

@tikvahethiopia