#ግሬስ

ከሆስፒታል እንደወጡ ለማገገም የት እንደሚሄዱ ግራ ገብቶታል ? የቤትዎ አለመቸት ፣ የህክምና መሳሪያ እና ባለሙያ አለመኖር እንዲሁም ያስታማሚን ችግር ለመፍታት ወደተቋቋመው ግሬስ የህሙማን እና የአረጋውያን እንክብካቤ ማዕከል ብቅ ይበሉ።

ሁሉን ነገር ባሟላ ማገገምያ ማእከላችን ልምድ ባላቸው ዶክተር እና ነርሶቻችን ቤተሰብዎን ከሆስፒታል እንደወጡ በመንከባከብ እናግዝዎታለን ፤ በነፋሻ ግቢያችን ውስጥ 24/7 የNursing Home አገልግሎት ያገኛሉ።

አድራሻ ፦ አያት አደባባይ ወደ ለገጣፎ በሚወስደው መንገድ ላይ በቀኝ በኩል በፍሬሽ ኮርነር ገባ ብሎ 2ኛ ቅያስ ወደ ቀኝ በድጋሚ 3ኛ ቅያስ ወደ ቀኝ ታጥፈው ያገኙናል።

ለበለጠ መረጃ በ0967-03-42-42 ወይም በ0954-99-11-90 ይደውሉ።