TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የአፍሪካ ህብረት (AU) የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ የዛሬው ስምምነት ያልተገደበ ሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት፣ የሰላማዊ ሰዎችን ደኅንነት መጠበቅ፣ የትጥቅ መፍታትን እና ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ጉልህ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል። @tikvahethiopia
#Africa

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ፦

" ዛሬ የተፈረመው ስምምነት #የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን ይፈታሉ የሚለውን እሳቤ እንዲጸና ያደረገ ነው ። "

#ENA

@tikvahethiopia