TIKVAH-ETHIOPIA
#LIVE በአፍሪካ ህብረት መሪነት በደቡብ አፍሪካ ሲደረግ ከነበረው የሰላም ንግግር ጋር በተያያዘ እስካሁን ስላለው ሂደት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ መግለጫ እየሰጡ ነው። በደቡብ አፍሪካ ፤ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የተረጋገጠ የፌስቡክ ገፅ ላይ በቀጥታ መከታተል ይቻላል👇 https://www.facebook.com/DIRCOza @tikvahethiopia
#BREAKING

የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት ዘላቂ ግጭት የማቆም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።

ይህ የተገለጸው በደቡብ አፍሪካ ሲያደረግ የነበረው የሰላም ንግግር ውጤት በተገለጸበት ወቅት ነው።

የፌደራል መንግሥት እና የህወሓት የሰላም ንግግር ይዘት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ እየገለጹ ነው።

@tikahethiopia