#ኢትዮጵያዊነት

ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት ዳግም በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀሱ እንደሚያሳስበው ገልጿል።

ድርጅቱ በላከልን አጭር መግለጫ ግጭቱ ዳግም መቀስቀሱን አውግዟል።

በግጭቱ ውስጥ የተሳተፉ አካላት ወደ ሰላማዊ ውይይት እንዲመጡ አሳስቧል።

ከዚህም በተጨማሪ በግጭቱ ውስጥ የተሳተፉ ሁሉም አካላት የንፀሐንን ዜጎች ህይወት እና ሰብዓዊ መብት በመጠበቅ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።

@tikvahethiopia