#ማስታወሻ
በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ4ኛ ቀን ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። የሀገራችን ልጆች የሚካፈሉበት ውድድር የሚከተሉት ናቸው።
🏟️ በማራቶን የሴቶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ጎይቶቶም ገ/ስላሴ
🇪🇹 አባበል የሻነህ
🇪🇹 አሸቴ በክሬ
(ሰዓት - ቀን 10:15)
🏟️ 3,000 ሜትር መሰናክል የወንዶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ለሜቻ ግርማ
🇪🇹 ሀይለማርያም አማረ
🇪🇹 ጌትነት ዋለ
(ሰዓት - ለሊት 11:20)
🏟️ 1,500 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ሀይሉ
(ሰዓት - ለሊት 11:50)
ድል ለሀገራችን
🇪🇹❤️ !
@tikvahethiopia