#ማስታወሻ

በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ4ኛ ቀን ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። የሀገራችን ልጆች የሚካፈሉበት ውድድር የሚከተሉት ናቸው።

🏟️ በማራቶን የሴቶች ፍፃሜ ፦

🇪🇹 ጎይቶቶም ገ/ስላሴ
🇪🇹 አባበል የሻነህ
🇪🇹 አሸቴ በክሬ

(ሰዓት - ቀን 10:15)

🏟️ 3,000 ሜትር መሰናክል የወንዶች ፍፃሜ ፦

🇪🇹 ለሜቻ ግርማ
🇪🇹 ሀይለማርያም አማረ
🇪🇹 ጌትነት ዋለ

(ሰዓት - ለሊት 11:20)

🏟️ 1,500 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ

🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ሀይሉ

(ሰዓት - ለሊት 11:50)

ድል ለሀገራችን🇪🇹❤️ !

@tikvahethiopia