TIKVAH-ETHIOPIA
ቅዱስ ጊዮርጊስ
🏆
ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ።
አንጋፋው የስፖርት ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዘንድሮው የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ አሸናፊ ሆኗል።
ተጨማሪ መረጃዎችን እና ፎቶዎችን በቲክቫህ ስፖርት
https://publielectoral.lat/s/+VvwzStMNcNHmhK0x
ይከታተሉ።
@tikvahethsport