#ICRC

የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚያካሂደውን የሰብል ምርጥ ዘር ስርጭት በመቀጠል በግጭቱ ለተጎዱ 15,000 አርሶ አደር አባወራዎች ድጋፍ አቅርቧል።

አርሶ አደሮቹ በላዕላይ ማይጨው ከሚገኙ 8 ቀበሌዎች እና በማዕከላዊ ትግራይ ዞን በአድዋ ወረዳ ከሚገኙ 4 ቀበሌዎች የመጡ ናቸው። ኮሚቴው ለእያንዳንዱ ቤተሰብ 10 ኪሎ ግራም የጤፍ ዘር እና 2.5 ኪሎ ግራም የማሽላ ዘር ድጋፍ አድርጓል።

#ICRCEthiopia

@tikvahethiopia