Audio
#Olusegun_Obasanjo

ከቀናት በፊት ትግራይ ክልል ፤ መቐለ የነበሩት እና ከዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ጋር ምክክር ያደረጉት በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ የሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት መቋጫ እንዲያገኝ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ እየተደረገ ያለውን ጥረት በተመለከተ ከBBC Focus on Africa ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ ከላይ በድምፅ ተያይዟል።

(3.3 MB)

@tikvahethiopia