#DireDawa

1443 ኛው የረመዳን ፆም ወር የአፍጢር መርሀ-ግብር በአሁን ሰአት በለገሀር አደባባይ እየተካሄደ ይገኛል።

በዚሁ የአፍጢር መርሀ-ግብር ላይ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች ፣ የሀይማኖት አባቶች እና ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።

ፎቶ ፦ የድሬዳዋ ኮሚኒኬሽን

@tikvahethiopia