TIKVAH-ETHIOPIA
#ነእፓ ነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን መጋቢት 18 እንደሚያካሂድ አሳውቋል። የጉባኤው ዝግጅት በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑንም ገልጿል። 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ፓርቲውን ወደአዲስ ምዕራፍ ያሸጋግረዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ነእፓ አሳውቋል። የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያከናውኑ እና አስፈላጊ የሆኑ የሰነድ ማሻሻያዎችን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲያስገቡ ማሳሰቢያ ከሰጣቸው…
#ነእፓ

ነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ መጋቢት 18 /2014 በአዲስ አበባ ማካሄድ ጀምሯል።

ይህ የፓርቲው አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ፓርቲውን ወደአዲስ ምዕራፍ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል።

ጉባኤው በተለያዩ የፓርቲው ውስጣዊ ጉዳዮችና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል።

በአሁን ሰዓት እየተካሄደ በሚገኘው የማስጀመሪያ ስነስርዓት የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣አባላት፣ የሌሎች የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እየታደሙ ይገኛሉ።

@tikvahethiopia