TIKVAH-ETHIOPIA
ሩስያ ከዩክሬን ጋር ልትነጋገር ነው። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ፑቲን ከዩክሬን ልዑክ ጋር ለመነጋገር ከፍተኛ የልዑካን ቡድናቸውን ወደ ቤላሩስ ሚኒስክ ሊልኩ መሆኑ ተሰምቷል። ይህ የተሰማው የዩክሬን ፕሬዜዳንት ዜሌንስኪ ሃገራቸው ከሩሲያ ጋር ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ከተናገሩ ከሰዓታት በኃላ ነው። ሞስኮ ዩክሬን የኔቶ አባል ለመሆን ያላትን ጥያቄ እንድታቆም እና ገለልተኛ አቋም እንድትይዝ ትፈልጋለች። ሚኒስክ…
#ታገደች

ከዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ ሩስያ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት መታገዷ ተገልጿል።

በሌላ በኩል የሩስያ ፕሬዜዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ጦር በኬዬቭ ያላው ስርዓት እንዲገለብጥ ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethiopia