#ETHIOPIA

ጄነራል ባጫ ደበሌ በትግራይ ክልል ተፈፅመዋል ስለተባሉት የአየር ጥቃቶች ለጀርመን ሬድዮ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

" የትግራይ ህዝብ ከማንም በላይ ለእኔ ወንድሜ ነው፤ ህዝባችን ነው። ከማንም በላይ የምንሳሳለት እኛ ነን። አየር ኃይል ይሁን፣ እግረኛ ይሁን ፣ መድፈኛ ይሁን ፣ የድሮን ቡድን ይሁን፣ ሁሉም Rules of engagement (ROE) አላቸው ንፁሃን ዜጎችን በአየር የሚደበድብ ማንም እብድ የለም አልተደረገም። " ብለዋል::

የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ዛሬ በሰጠው መግለጫ ምን አለ ?

" በትግራይ ክልል በሚፈጸሙ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃቶች ሳቢያ ከ100 በላይ ሰላማዊ ዜጎች መገደልና የንብረት ውድመትን በተመለከተ የደረሱን ሪፓርቶች አሳስቦናል:: ባለፉት ሁለት ሳምንታት ቢያንስ 108 ሰላማዊ ዜጎች ተገድለዋል 75 ሰዎች ቆስለዋል:: " ብሏል::

ያንብቡ : https://telegra.ph/ETHIOPIA-01-14