#ሹመት
ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በመሆን ተሾሙ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሹመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጥር 3 ቀን 2014 ጀምሮ ነው ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው የሾሟቸው።
@tikvahetiopia