#ALERT🚨

የ24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 👉 10,861
• ቫይረሱ የተገኘባቸው 👉 2,269
• ህይወታቸው ያለፈ 👉 24
• ከበሽታው ያገገሙ 👉 1,416
• ፅኑ ታማሚዎች 👉 443

ዛሬ እና ትላንት በድምሩ የ48 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopia