#AGOA

ኢትዮጵያ በAGOA ላይ እንድትቆይ ተሰሚነት ያላቸው የኮንግረስ መሪዎች ለአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን ደብዳቤ አስገቡ።

የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን የዜጎች ም/ቤት ኢትዮጵያ በAGOA እንድትቆይ ግፊት እያደረገ ይገኛል።

ይህን ተከትሎ ለዋይትሃውስ ድምፃቸውን እንዲያሰሙ በማድረግ በኩል ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው ኮንግረስ መሪዎች የም/ቤቱን ደብዳቤ ተከትሎ ለፕሬዜዳንት ባይደን ኢትዮጵያ በAGOA ላይ እንድትቆይ ደብዳቤ አስገብተዋል።

@tikvahethiopia