#AGOA
ኢትዮጵያ በAGOA ላይ እንድትቆይ ተሰሚነት ያላቸው የኮንግረስ መሪዎች ለአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን ደብዳቤ አስገቡ።
የኢትዮጵያ-አሜሪካውያን የዜጎች ም/ቤት ኢትዮጵያ በAGOA እንድትቆይ ግፊት እያደረገ ይገኛል።
ይህን ተከትሎ ለዋይትሃውስ ድምፃቸውን እንዲያሰሙ በማድረግ በኩል ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው ኮንግረስ መሪዎች የም/ቤቱን ደብዳቤ ተከትሎ ለፕሬዜዳንት ባይደን ኢትዮጵያ በAGOA ላይ እንድትቆይ ደብዳቤ አስገብተዋል።
@tikvahethiopia