#SomaliRegion

የሶማሊ ክልል መንግሥት ለ12ተኛ ጊዜ ፣ በጀረር ዞን ብርቆት ወረዳ ያለው ሻለቃ ከድር የፖሊስ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸው ልዩ ኃይል አባላት የሶማሊ ክልል ፕሬዜዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በተገኙበት አስመርቋል።

ፎቶ፦ SRTV

@tikvahethiopia