TIKVAH-ETHIOPIA
via
@like
ፎቶ
⬆️
ዛሬ አቶ ለማ መገርሳ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ነበሩ።
ላለፉት ቀናት የአቶ ለማ መጥፋት ያስጨነቃችሁ እፎይ በሉ ይኸው የኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው አቀንቃኝ ኦቦ ለማ መገርሳ ሰላም ነው።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia