#Breaking

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ካሳጊታ መያዙን እንዲሁም ዛሬ ደግሞ ጭፍራ እና ቡርቃ እንደሚያዙ ተናገሩ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ዛሬ በግንባር ሆነው ለኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (OBN) በሰጡት ቃል ነው።

በቴሌቪዥን ጣቢያው የተላለፈው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የቪድዮ መግለጫ በግንባር ሆነው ሰራዊቱን ሲመሩ ያሳያል።

@tikvahethiopia