#BREAKING

ኢትዮጵያ 4 የአየርላንድ ዲፕሎማቶችን አባረረች።

ዲፕሎማቶቹ አዲስ አበባ አየርላንድ ኤምባሲ ይሰሩ የነበሩ ሲሆን ኢትዮጵያን በሳምንት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ መወሰኗን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአል ዓይን በሰጡት ቃል፥ " በኢትዮጵያ ይሰሩ የነበሩ አራት የአየርላንድ ዲፕሎማቶች በሳምንት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ተወስኗል " ብለዋል።

ምንጭ፦ አል ዓይን

@tikvahethiopia