#DireDawa

በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ እና ገጠር የሚኖር ማንኛውም ግለሰብ በእጁ የሚገኝ የጦር መሳሪያ በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ እና ገጠር በሚገኙ በሁሉም ፖሊስ ጣቢያዎች በግንባር ቀርቦ ማስመዝገብ እንዳለበት የድሬዳዋ ፖሊስ ማሳሰቢያ መስጠቱ ይታወሳል፡፡

ዜጎች እጃቸው ላይ የሚገኝ ጦር መሳሪያ እንዲያስመዘግቡ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ዛሬ ህዳር 6 ቀን 2014 ዓ/ም ይጠናቀቃል።

@tikvahethiopi