#DessieCity
የደሴ ከተማ የፀጥታ ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ የሞተር እና የባጃጅ እንቅስቃሴ በከተማዋ ላይ እንዲቆም ውስኗል።
በከተማው የተዘጉ የተለያዩ የንግድ ቤቶች በተለይም ደግሞ የመድሀኒት ቤቶች በአስቸኳይ ተከፍተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
ይህንን በማያደርጉት ላይ አስፈላጊውን የህግ እርምጃ እንደሚወሰድ የደሴ ከተማ አስተዳደር አሳውቋል።
@tikvahethiopia