TIKVAH-ETHIOPIA
#Dessie : በዛሬው ዕለት የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አበበ ገብረመስቀል ወቅታዊ ሁኔታን ተንተርሶ ለከተማው ህዝብ መልዕክት አስተላልፈዋል። ከንቲባው ባስተላለፉት መልዕክት " የጸጉረ ልውጦችን እንቅስቃሴ ለመግታት ያመች ዘንድ #ከዛሬ ጀምሮ የሞተር እና የባጃጅ እንቅስቃሴ በከተማዋ ላይ እንዲቆም በጸጥታ ምክር ቤት ውስኗል ሲሉ አሳውቀዋል። በከተማው የተዘጉ የተለያዩ የንግድ ቤቶች በተለይ…
#DessieCity

የደሴ ከተማ የፀጥታ ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ የሞተር እና የባጃጅ እንቅስቃሴ በከተማዋ ላይ እንዲቆም ውስኗል።

በከተማው የተዘጉ የተለያዩ የንግድ ቤቶች በተለይም ደግሞ የመድሀኒት ቤቶች በአስቸኳይ ተከፍተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ማሳሰቢያ ተላልፏል።

ይህንን በማያደርጉት ላይ አስፈላጊውን የህግ እርምጃ እንደሚወሰድ የደሴ ከተማ አስተዳደር አሳውቋል።

@tikvahethiopia