#SNNPRS : የደቡብ ክልል አዲስ መንግስት ምስረታ እየተካሄደ ነው።

6ኛው ዙር የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በጉባኤው የአዲሱን ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች ፣ርዕሰ መስተዳደር እና የክልሉን መንግስት የካቢኔ አባላት ይሰየማሉ፣ የክልሉን አስፈጻሚ አካላት ስልጣን እና ተግባር ለመወሰን የወጣውን ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ይፀድቃል ፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላትን መወከል የእለቱ አጀንዳዎች ናቸው።

Credit : የደቡብ ክልል ኮሚኒኬሽን

@tikvahethiopia