#ALERT🚨

በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ስርጭት እየተባባሰ ይገኛል።

በወረርሽኙ ሳቢያ የኮቪድ-19 ህክምና መዕከሎች እየሞሉ መሆኑንም የጤና ባለሞያዎች እየጠቆሙ ናቸው።

የፅኑ ህሙማን ክፍሎችም ሞልተው ታካሚዎች የሚስተናገዱት በወረፋ ነው።

#DrYaredAgidew

@tikvahethiopia