TIKVAH-ETHIOPIA
#ALERT
🚨
በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ስርጭት እየተባባሰ ይገኛል።
በወረርሽኙ ሳቢያ የኮቪድ-19 ህክምና መዕከሎች እየሞሉ መሆኑንም የጤና ባለሞያዎች እየጠቆሙ ናቸው።
የፅኑ ህሙማን ክፍሎችም ሞልተው ታካሚዎች የሚስተናገዱት በወረፋ ነው።
#DrYaredAgidew
@tikvahethiopia