#ATTENTION

ሠመራ እና ዱብቲ ከተሞች ላይ ከፍተኛ የሆነ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት ፦
- ሠመራ፣
- ዱብቲ፣
- አይሳኢታ፣
- ሎጊያ እና ሚሌ ከተሞች ላይ ዛሬ በ23/12/2013 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጧል።

የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመመለስ የጥገና ሰራተኞች ርብርብ እያደረጉ እንደሚገኙ ጠቁሟል።

በሠመራና ዱብቲ ከተሞች የሚገኙ ዜጎች የወደቀ የኤሌክትሪክ ምሰሶ እና የተበጠሰ የኤሌክትሪክ ገመድ በአካባቢያቸው ካለ ጉዳት እንዳያደርስ በስልክ ቁጥር 0910123048 ጥቆማ እንዲሰጡ ተጠይቋል።

#SHARE #ሼር

@tikvahethiopia