#ዝግጅት_ጥቆማ

ልባም ህይወት !

በኒውሮ ሊንጉስቲክ ፕሮግራሚንግ ፕሪክቲሼኔር የሚሰጥ - "መጥፎ እና ጥሩ ሀሳብ ወደ አእምሮአችን እንዴት ይመጣል?"

ፕሮግራሙ ሀምሌ 30/2013 ዓ/ም ከምሽት 12 እስከ 1:45 የሚካሄድ ሲሆን ፕሮግራሙ በነፃ የሚሰጥ ነው።

በስልክ ቁጥር 0911624348 ወይም 0911280510 ስም በቴክስት በመላክ ቦታ መያዝ እንደሚቻል አዘጋጆቹ ለቲክቫህ አሳውቀዋል።

22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንግድ ብሉ በርድ ሆቴል አጠገብ ነው ፕሮግራሙ የሚካሄደው።

@tikvahethiopia