TIKVAH-ETHIOPIA
እንኳን አደረሰን ፤ እንኳን አደረሳችሁ !
ለመላው እስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ (ዐረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን።
በዓሉ የሰላም፣ የአንድነት፣ የመተሰሳሰብ ይሆን ዘንድ ከልብ እንመኛለን።
@tikvahethiopia