#ኢትዮጵያ🇪🇹 #ኤርትራ🇪🇷

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ቡድን ከኤርትራ አቻቸው ጋር ዛሬ ከ ቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን የሚያካሂስ ይሆናል።

ከጨዋታው አስቀድሞ ልዩ የመክፈቻ ስነ- ስርዓት እንደሚኖር የተገለፀ ሲሆን፤ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንደሚታደሙበት ይጠበቃል።

More : @tikvahethsport