TIKVAH-ETHIOPIA
#ምርጫ2013
(ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ/ም)
ውድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል።
መግለጫውን የሚከታተሉ የቤተሰባችን አባላት በቦታው ተገኝተዋል።
መግለጫውን በVoiceChat መከታተል እንደምትችሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
@tikvahethiopia