TIKVAH-ETHIOPIA
#ምርጫ2013
(ሰኔ 11 ቀን 2013 ዓ/ም)
ውድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከደቂቃዎች በኃላ ዕለታዊ መግለጫ ይሰጣል።
መግለጫውን የሚከታተሉ የቤተሰባችን አባላትም በቦታው ተገኝተዋል።
ውድ አባላት በመግለጫው ላይ የሚነሱትን ዋና ዋና ጉዳዮችን የምንልክላችሁ ይሆናል።
@tikvahethiopia