#Ethiopia #COVID19

ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ካደረገችው 4,505 የኮቪድ19 የላብራቶሪ ምርመራ 173 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል፤ ይህም አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 272,805 አድርሶታል።

በ24 ሰዓት 8 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4,201 ደርሷል።

የኮቪድ-19 ክትባት የተከተቡ ዜጎች 1,878,367 ደርሰዋል።

@tikvahethiopia