#Ethiopia #COVID19
ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ካደረገችው 4,376 የኮቪድ19 የላብራቶሪ ምርመራ 249 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል፤ ይህም አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 272,285 አድርሶታል።
በ24 ሰዓት 7 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4,185 ደርሷል።
የኮቪድ-19 ክትባት የተከተቡ ዜጎች 1,853,259 ደርሰዋል።
@tikvahethiopia