#Ethiopia #COVID19

ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ካደረገችው 4,376 የኮቪድ19 የላብራቶሪ ምርመራ 249 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል፤ ይህም አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 272,285 አድርሶታል።

በ24 ሰዓት 7 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በአጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4,185 ደርሷል።

የኮቪድ-19 ክትባት የተከተቡ ዜጎች 1,853,259 ደርሰዋል።

@tikvahethiopia