#ሀሰተኛ_ዜና

"በአባቴ ህይወት ላይ አታሟርቱ፤ አባቴ አልሞተም" - ጃጋማ ዋሚ

በኖሩበት የምድር ህይወት ፣ እያንዳንዱን ያደረጉትን ተግባር ፣ በቀን ፣ በአመተ ምህረት ፣ በሰዓት ሳያዛንፉ የሚናገሩት ጀግናዉ አትሌት ዋሚ ቢራቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል የተባለዉ ዉሸት ነዉ።

እባካቹህ መረጃ ሳታረጋግጡ ሰዉን አታሳስቱ።

Via መኳንንት በርሄ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT