TIKVAH-ETHIOPIA
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በአማራ ክልል፦
- በገበታ ለሀገር የጎርጎራ ፕሮጀክትን ማስጀመራቸው።
- ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነቡ ሁለት መንገዶች ግንባታን ማስጀመራቸው።
https://telegra.ph/Dr-Abiy-Ahmed-03-07
Telegraph
Dr Abiy Ahmed
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአማራ ክልል ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በገበታ ለሀገር መርሐ ግብር የሚለማውን የጎርጎራ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። በስነስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እንዲሁም ሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተው ነበር። ዶክተር አብይ ዛሬ ባደረጉት…