TIKVAH-ETHIOPIA
0:45
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Video : በኮቫክስ ዓለም አቀፍ ጥምረት የተገኘው 2 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ክትባት ዛሬ ኢትዮጵያ ገብቷል።
WHO-Ethiopia ክትባቱ ኢትዮጵያ መግባቱን ተከትሎ ፥ "ይህ የCOVID-19 ክትባቶችን በፍትሃዊነት ማሰራጨት ለማረጋገጥ ትልቅ እርምጃ ነው" ብሏል።
@tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia