የትግራይ ክልል ሪፖርቶች ፦
- በኵሓ ህብረተሰብና በሆስፒታሉ ሰራተኞች ጥበቃ በጦርነቱ ወቅት ምንም ዘረፋ እና ጥቃት ያልደረሰበት ኵሓ ጠቅላላ ሆስፒታል
- ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የተጀመረው ድጋፍ
- ወደ ትግራይ የገባው የኤርትራ ሰራዊት በርካታ የኮንስትራክሽን እቃዎችን ወደ ኤርትራ አሸጋግሯል መባሉ
- በትግራይ ከ4 ሺ 200 በላይ ማሽኖች ፣ ተሽከርካሪዎች ፣ አምቡላንሶች ፣ ገልባጮች ፣ ከባለቤቶቹ ውጭ መሆናቸው
- መላ ትግራይ 5ኛ ተከታታይ ቀን በጨለማ ውስጥ መሆኗ
- የመምህር የማነ ንጉስ በታጣቂዎች መገደል
- ባለፉት 3 ወራት በመቐለ ብቻ 29 የእሳት አደጋ መድረሱ፣ በአደጋው ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት መድረሱ
[ለቲክቫህ አባላት የቀረበ]
(Tikvah - Family የካቲት 13 ቀን 2013 ዓ/ም)
https://telegra.ph/TikvahTigray-02-20