የትግራይ ክልል ሪፖርቶች ፦

- በኵሓ ህብረተሰብና በሆስፒታሉ ሰራተኞች ጥበቃ በጦርነቱ ወቅት ምንም ዘረፋ እና ጥቃት ያልደረሰበት ኵሓ ጠቅላላ ሆስፒታል

- ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የተጀመረው ድጋፍ

- ወደ ትግራይ የገባው የኤርትራ ሰራዊት በርካታ የኮንስትራክሽን እቃዎችን ወደ ኤርትራ አሸጋግሯል መባሉ

- በትግራይ ከ4 ሺ 200 በላይ ማሽኖች ፣ ተሽከርካሪዎች ፣ አምቡላንሶች ፣ ገልባጮች ፣ ከባለቤቶቹ ውጭ መሆናቸው

- መላ ትግራይ 5ኛ ተከታታይ ቀን በጨለማ ውስጥ መሆኗ

- የመምህር የማነ ንጉስ በታጣቂዎች መገደል

- ባለፉት 3 ወራት በመቐለ ብቻ 29 የእሳት አደጋ መድረሱ፣ በአደጋው ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት መድረሱ

[ለቲክቫህ አባላት የቀረበ]

(Tikvah - Family የካቲት 13 ቀን 2013 ዓ/ም)

https://telegra.ph/TikvahTigray-02-20