TIKVAH-ETHIOPIA
#Facebook
ፌስቡክ የኮቪድ-19 ክትባት መርዛማ ነው ፣ አደገኛ ነው ፣ ኦቲዝም ያስከትላል በሚል ፖስት የሚደረጉ ፅሁፎችን እንደሚያነሳ በትላንትናው ዕለት አሳውቋል።
@tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia