#COVID19Ethiopia
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,157
• በበሽታው የተያዙ - 297
• ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ከበሽታው ያገገሙ - 243
አጠቃላይ 125,919 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,950 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 112,610 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
262 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia