#COVID19Ethiopia

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,157
• በበሽታው የተያዙ - 297
• ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ከበሽታው ያገገሙ - 243

አጠቃላይ 125,919 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,950 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 112,610 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።

262 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia