#COVID19Ethiopia

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,547
• በበሽታው የተያዙ - 408
• ህይወታቸው ያለፈ - 5
• ከበሽታው ያገገሙ - 226

አጠቃላይ 124,164 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,923 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 112,096 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።

234 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia