ሀሰተኛ የብር ኖት ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ ተያዘ።

አበርገሌ ወረዳ 16, 900 #ሃሰተኛ የብር ኖቶች ሲያዘዋውር ነበር የተባለ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የወረዳው ፖሊስ ለኢዜአ አስታወቀ።

ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር የዋለው ሃሰተኛ የብር ኖቶቹን ይዞ ትናንት በወረዳው ወርቃዲኑ ጥንስስ ከተማ ለመገበያየት ሲሞክር ተደርሶበት ነው።

በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪው ምርመራ እየተደረገበት መሆኑም ተገልጿል።

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia