TIKVAH-ETHIOPIA
#EthiopianAirlines
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ወደ #ጎንደር ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት እንደገና ይጀምራል።
@tikvahethiopiaBOT
@tikvahethiopia