#DrAbiyAhmed
የትግራይ ልዩ ኃይል እና ሚሊሺያ ለመከላከያ እጃቸውን በመስጠት ራሳቸውን እና ሕዝቡን እንዲያድኑ የተሰጠው የ3 ቀን የጊዜ ገደብ ዛሬ መጠናቀቁን ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አስታወቁ።
ዶ/ር አብይ፥ በዚህ ጥሪ የተጠቀሙ የትግራይ ልዩ ኃይል እና ሚሊሺያ አባላት ፣ ለወሰዱት ኃላፊነት የተሞላው ሕዝባቸውን የማዳን ውሳኔ ይመሰገናሉ ብለዋል።
የተሰጠው የጊዜ ገደብ ስለተጠናቀቀ በቀጣይ ቀናት "የመጨረሻው ሕግ የማስከበር" ወሳኝ ተግባር ይከናወናል ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ገልፀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia