#DrLiaTadesse
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,532
• በበሽታው የተያዙ - 509
• ህይወታቸው ያለፈ - 4
• ከበሽታው ያገገሙ - 303
አጠቃላይ 101,757 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,558 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ 63,571 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
316 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia