#DrLiaTadesse

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,532
• በበሽታው የተያዙ - 509
• ህይወታቸው ያለፈ - 4
• ከበሽታው ያገገሙ - 303

አጠቃላይ 101,757 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,558 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ 63,571 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።

316 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia