#ONLF

የቀብሪደሃር ነዋሪዎች በኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ሁለተኛ (2) ዓመት አክበረዋል።

በኦብነግ እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል የሰላም ስምምነቱ የተደረገው እንደእኤአ ጥቅምት 21/2018 በአስመራ ነበር።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia