#COVID19Ethiopia

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,548
• በቫይረሱ የተያዙ - 600
• ህይወታቸው ያለፈ - 9
• ከበሽታው ያገገሙ - 471

በአጠቃላይ በሀገራችን 88,434 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,346 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 42,099 ከበሽታው አገግመዋል።

299 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia