#COVID19Ethiopia
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,548
• በቫይረሱ የተያዙ - 600
• ህይወታቸው ያለፈ - 9
• ከበሽታው ያገገሙ - 471
በአጠቃላይ በሀገራችን 88,434 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,346 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 42,099 ከበሽታው አገግመዋል።
299 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia