"እኔ እያለሁ ወገኔ አይራብም"

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፣ ዛውያ ቲቪ ኸይር ፈላጊ ፣ ነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት ፣ ተአውን እድር ፣ ፍልውሃ ቶፊቅ መስጂድ በስልጤ ዞን ስልጢ ወረዳ በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፋቸውን አድርገዋል።

ምንጭ፦ የስልጢ ወረዳ ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia