#UPDATE

በሀገር አቀፍ ደረጃ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ 943 ሰዎች መካከል 612 ሰዎች ከአዲስ አበባ ከተማ ናቸው።

ከፍተኛ ኬዝ ከተመዘገበባቸው የአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ ከተማዎች መካከል አራዳ (124)፣ ቦሌ (84)፣ ጉለሌ (80) በዋነኝነት ይጠቀሳሉ።

በተጨማሪ በ24 ሰዓት በሀገሪቱ ከተመዘገበው ሃያ ሶስት የሟቾች ቁጥር 18 ከአዲስ አበባ ከተማ ናቸው ፤ 13 ሰዎች ከአስክሬን ምርመራና 5 ሰዎች ከጤና ተቋም መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ መረጃ ያሳያል።

#CARD #TIKVAH
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia