#ATTENTION

በወልቂጤ ከተማ የ55 ሰዎች ናሙና በመውሰድ በድንገት በተሰራ የኮቪድ-19 ምርመራ አንድ የ29 ዓመት አሽሽከርካሪ በቫይረሱ መያዙን በደረሰን መረጃ ለማረጋገጥ ችለናል።

የወልቂጤ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢሳያስ ናስር እንዲህ አይነት ምርመራ በቀጣይም እንደሚቀጥል አሰታውቀዋል።

አቶ ኢሳያስ ህብረተሰቡ በከተማው እየተስተዋለ ከሚገኘው መዘናጋት በመውጣት ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ (ርቀት መጠበቅ ፣ ማስክና ሳኒታይዘር መጠቀ) አጥብቀው አሳስበዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia