#DrTedrosAdhanom

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ቀጥ አድርጎ የሚያቆም ተዓምረኛ መፍትሄ ላይገኝ ይችላል ሲሉ አስጠንቀቅዋል።

ዶ/ር ቴድሮስ ፥ ወረርሽኙን ለመግታት የሚበጀው ሀገራትና ግለሰቦች በሙሉ ቫይረሱን ለመከላከል የሚጠቅሙ መንገዶችን ሁሉ ስራ ላይ ማዋል እንደሆነ አሳስበዋል።

የመጨረሻ ደረጃ ሙከራ ላይ ያሉ ክትባቶች አሉ ነገር ግን ምርመራ ፣ ንክኪ ያላቸው ሰዎች ፈልጎ መለየት ፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ ፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ መጠቀም እና መሰል መንገዶችን መጠቀሙ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia